top of page

ግንቦት 6፣2016 - ባንኩ ከሚሰጠው ብድር 50 ከመቶ የሚሆነውን ለኢንዱስትሪዎች እያቀረበ እንደሚገኝም ሠምተናል

  • sheger1021fm
  • May 14, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሀገር ውስጥ ጥሬ ዕቃ ተጠቅመው ለሚያመርቱ የብድር ቅድሚያ እየሰጠሁ ነው አለ፡፡


ባንኩ ከሚሰጠው ብድር 50 ከመቶ የሚሆነውን ለኢንዱስትሪዎች እያቀረበ እንደሚገኝም ሠምተናል።


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page