top of page

ግንቦት 8፣2016 - የምስራቅ አፍሪካን የነፃ ቪዛ የጉዞ ስምምነትን የፈረሙ ሀገራት ቁጥር 5 መድረሱ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • May 16, 2024
  • 1 min read

የምስራቅ አፍሪካን የነፃ ቪዛ የጉዞ ስምምነትን የፈረሙ ሀገራት ቁጥር አምስት መድረሱ ተሰማ፡፡

ዩጋንዳ በትናንትናው እለት ፕሮቶኮሉን ፈርማለች፡፡


የነፃ የቪዛ የጉዞ ፕሮቶኮሉን ኢትዮጵያ ከአመታት በፊት መፈረሟ ይታወቃል፡፡


የኔነህ ሲሳይ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page