top of page

ግንቦት 9፣2016 - ''ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ዘመናዊ የመድኃኒት ማድረሻ ተሽከርካሪዎች ወድመውብኛል'' የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት

  • sheger1021fm
  • May 17, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ የህክምና ተቋማት የመድሃኒት አቅርቦት እንዳይቋረጥ የተለያዩ ስራዎች እየከወንኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ተናገረ፡፡


ነገር ግን በዚህ ስራ የተቋሙ በውጭ ምንዛሪ የተገዙ ዘመናዊ የመድኃኒት ማድረሻ ተሽከርካሪዎች ወድመውብኛል ብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page