top of page

መጋቢት 13፣2016 - ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ድጋፍ ለማድረስ መቸገሩን ቀይ መስቀል ማህበር ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Mar 22, 2024
  • 1 min read

ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች ለመድረስ መቸገሩን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ተናገረ፡፡


ሰራተኞቹ ላይ ጥቃት እየደረሰ፤ አምቡላንሶችም እየወደሙብኝ ነው ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page