top of page

ጥር 10፣2016 - በጥምቀት በዓል የሀይማኖቱ ተከታዮች ታቦታቱን አጅበው ሲጓዙ የሚሏቸውን ስነቃሎች ተመልክተናል

  • sheger1021fm
  • Jan 19, 2024
  • 1 min read

ዛሬ የጥምቀት ከተራ በዓል ነው፡፡


ካህናት ታቦታትን ይዘው በአምሳለ ዮርዳኖስ ወደተዘጋጁ ታቦት ማደሪያዎች ይወርዳሉ፡፡


የእምነቱ ተከታዮች በዝማሬ፣ በጭብጨባ፣ በምስጋና፣ በሆታ፣ ታቦታቱን አጅበው ይሸኛሉ፡፡


ይህ በዓል ከ1500 ዓመታት በፊት ጀምሮ በአደባባይ ሲከበር መቆየቱን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስያን ታስተምራለች፡፡


በዚህ በዓል የሀይማኖቱ ተከታዮች ታቦታቱን አጅበው ሲጓዙ የሚሏቸውን ስነቃሎች ተመልክተናል፡፡


ማብራሪያውን የሚሰጡን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚያገለግሉት መጋቢ አእላፍ ቀሲስ ፋሲል ታደሰ ናቸው፡፡




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page