ጥር 12፣ 2015- በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች 21.2 ሚሊየን ሕዝብ ድጋፍ እየቀረበለት ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Jan 20, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች 21.2 ሚሊየን ሕዝብ ድጋፍ እየቀረበለት ነው ተባለ፡፡
ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ እየቀረበ ያለው ድጋፍም ቀጥሏል ሲል የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ተናግሯል፡፡
ወንድሙ ኃይሉ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments