ጥር 15፣2016 - በወልቂጤ እና በዙሪያው ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግር እየተሻሻለ መጥቷል ሲል ክልሉ ተናግሯል
- sheger1021fm
- Jan 24, 2024
- 1 min read
እንደ አዲስ በተዋቀረው ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች አለመረጋጋትና ሁከቶች እየተከሰቱ እንደሆነ ይሰማል፡፡
ክልሉ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች እንዲከስሙ በብርቱ እየሰራሁ ነው፤ በወልቂጤ ከተማ እና በዙሪያው ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግርም አሁን ላይ እየተሻሻለ መጥቷል ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡
ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments