ጥር 16፣2016 - ቦረና ዞን አሁን ከድርቅ ተፅዕኖ እየተላቀቀ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Jan 25, 2024
- 1 min read
ለተከታታይ ዓመታት ድርቅ የተከሰተበት የኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን አሁን ከዚህ ተፅዕኖ እየተላቀቀ ነው ተባለ።
በዞኑ ሲጓተቱ የቆዩ አስር የንጹህ ውሃ ፕሮጀክቶች አልቀው ስራ መጀመራቸው የተነገረ ሲሆን በ320,000 ሄክታር መሬት ላይ የእንስሳት መኖ እየለማ እንደሚገኝም ሠምተናል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments