top of page

ጥር 18፣ 2015- በኢትዮጵያ ያለው የዋጋ ግሽበት በከፍተኛነቱ ከአፍሪካ በ2ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል ተባለ፡፡

  • sheger1021fm
  • Jan 26, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ያለው የዋጋ ግሽበት በከፍተኛነቱ ከአፍሪካ በ2ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል ተባለ፡፡


መንግስት የህዝብ ቁጥርን ቀድሞ ተንብዮ ለዜጎች የሚሆነውን ምርት ማሳደግ አለመቻሉ በተለይ በምግብ ላይ ለታየው የዋጋ ንረት በዋና ምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Hozzászólások


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page