top of page

ጥር 21፣2016 - ስራው የተጀመረው የኢትዮጵያ ጅቡቲ የባቡር አገልግሎት እስካሁን ድርሻው ከ15 በመቶ ከፍ አላለም ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Jan 30, 2024
  • 1 min read

የመርከቦች የወደብ ላይ ቆይታን ማሳጠር ባለመቻሉ ኢትዮጵያ ለደሜሬጅ ክፍያ የምታወጣውን ወጭ ማስቀረት አልቻለችም፡፡


ከፍተኛ ጭነትን በማንሳት ከወደብ የገቢ እና የወጭ ምርቶችን በፍጥነት ለማጓጓዝ ያገለግላል ተብሎ ስራው የተጀመረው የኢትዮጵያ ጅቡቲ የባቡር አገልግሎትም እስካሁን ድርሻው ከ15 በመቶ ከፍ አላለም ተብሏል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Commenti


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page