ጥር 21፣2016 - እስልምናን የተመለከቱ ቅርሶችን ዘርፉ በተገቢው እየተጠቀመባቸው አይደለም ሲሉ አስጎብኚ ድርጅቶች ተናገሩ
- sheger1021fm
- Jan 30, 2024
- 1 min read
የቱሪስት መስህብ ከሆኑ ቅርሶች መካከል በቤተ እምነቶች ውስጥ ያሉ ቅርሶችና ሥነ ህንፃዎች ይገኙበታል፡፡
በተለይ የእስልምና እምነትን የተመለከቱ ቅርሶችን በተገቢው መጠን ዘርፉ እየተጠቀመባቸውና ገቢ እየተገኘ አይደለም ሲሉ አስጎብኚ ድርጅቶች ተናገሩ፡፡
ይህም የቱሪዝሙ ዘርፍ አቅሙን ሁሉ ተጠቅሞ ገቢ ማግኘት ያለበትን ክፍተት ያሳያል ተብሏል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentários