top of page

ጥር 22፣2016 - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት በትኩረት ሊሰራባቸው ይገባል ያልኳቸውን ነጥቦች ለይቼ ለኮሚሽኑ ሰጥቻለሁ አለ

  • sheger1021fm
  • Jan 31, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በትኩረት ሊሰራባቸው ይገባል ያልኳቸውን ነጥቦች ለይቼ ለኮሚሽኑ ሰጥቻለሁ አለ፡፡


በህብረቱ ትኩረት ይሰጣቸው ከተባሉት መካከል የግጭት እና መፈናቀል ጉዳዮች እንደሚገኙበት ሰምተናል፡፡



ወንድሙ ሀይሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page