ጥር 23፣2016 - ፓርላማው አስፈፃሚ አካላት በአግባቡ ስራቸውን እንዲከውኑ የመቆጣጠር እና የመከታተል ሀላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ
- sheger1021fm
- Feb 1, 2024
- 1 min read
በድርቅ የተጎዱ ሰዎች በረሃብ እየሞቱ መሆኑን የተናገረው የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ችግሩ እንዳይከፋ ፓርላማው የመንግስት አስፈፃሚ አካላት በአግባቡ ስራቸውን እንዲከውኑ የመቆጣጠር እና የመከታተል ሀላፊነቱን እንዲወጣ ጠየቀ፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments