top of page

ጥር 25፣2016 - ‘’ኢትዮጵያ ያሏት ነባር የስንዴ ዘርያዎቿን እያጣች ነው’’ የሚለው ባለሞያዎች ስጋት

  • sheger1021fm
  • Feb 3, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት እራሷን ለመቻል ባለፉት ዓመታት በሰራችው ስራ ስንዴን ከውጪ ከማስገባት ወደ መላክ መሸጋገሯ ይፋ ተደርጓል፡፡


ምንም እንኳን በሀገር ውስጥ ያለው የስንዴ አቅርቦትና ዋጋ መናር ተመረተ ከተባለው ጋር የሚስማማ አይደለም የሚል ጥያቄን እያስነሳ ቢሆንም፡፡


ስንዴን በመስኖ የማልማቱ ስራ ባለፉት 5 አመታት በምርት ላይ እስከ ሁለት መቶ እጥፍ፣ አጠቃላይ አዝእርት የ36 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱ ተነግሯል፡፡


አንዳንድ የዘርፉ ባለሞያዎች የምርቱ ማደግ መልካም ቢሆንም በዚህ ሂደት ኢትዮጵያ ነባር ዘሮቿን እያጣች ነው የሚል ስጋትም አላቸው፡፡




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Commenti


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page