top of page

ጥር 28፣2016 - አዲሱ የአውሮፓ ህብረት አስገዳጅ ህግ በኢትዮጵያ የቡና ንግድ ላይ ምን ተፅዕኖ ይኖረው ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Feb 6, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ በዘንድሮው የበጀት ዓመት ከቡና የወጪ ንግድ 1.7 ቢሊዮን ዶላር ለማግኘት አቅዳለች፡፡


እንደነ ቻይና ያሉት ሀገሮች አዲስ የቡና ገዢ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ እየገቡ እንደሆነ ቢነገርም አሁንም የኢትዮጵያ ትልቁ የቡና ገበያ አውሮፓ ነው፡፡


የአውሮፓ ህብረት ወደ አባል ሀገሮቹ በሚገቡ 7 የምርት ዓይነቶች ላይ አዲስ አስገዳጅ ህግ ማውጣቱ የተነገረ ሲሆን ቡና አንደኛው ምርት ነው ተብሏል፡፡


ለመሆኑ አዲሱ የአውሮፓ ህብረት አስገዳጅ ህግ ምንድነው? በኢትዮጵያ የቡና ንግድ ላይስ ምን ተፅዕኖ ይኖረው ይሆን?


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page