ጥር 30፣2016 - የተፈናቀሉ ሴቶች ያጋጠማቸውን ችግር ለማቃልል የሚያስችል ድጋፍ እያገኙ አይደለም ተባለ
- sheger1021fm
- Feb 8, 2024
- 1 min read
በግጭቶችና እንደ ድርቅ ባሉ በተፈጥሯዊ አደጋዎች የተፈናቀሉ ሴቶች ያጋጠማቸውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ለማቃልል የሚያስችል ድጋፍ እያገኙ አይደለም ተባለ፡፡
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ድጋፍ ለማድረግ እየሰራሁ ቢሆንም በፍጥነት ለማድረስ ግን ተቸግሪያለሁ ብሏል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments