top of page

ጥር 7፣2016 - የትምህርት ሥርዓት የመለወጡ ሂደት እንዴት እየሆነ ነው? የተሻለው መንገድስ የትኛው ነው?

  • sheger1021fm
  • Jan 16, 2024
  • 1 min read

ውስብስብ ችግር ውስጥ የገባውን የኢትዮጵያን የትምህርት ሥርዓት የማከሙ ስራ ከተጀመረ ሰነባብቷል፡፡


ሥርዓቱን ከመቀየር አንስቶ የፈተና አሰጣጥ መንገዱን መቀየር ፣ ለሁለተኛ ድግሪ የመግቢያ እንዲሁም ለመጀመሪያ ድግሪ ደግሞ የመውጫ ፈተና እንዲኖር መደረጉ ከተከወኑ ለውጦች ጋር አብሮ የመጣ ነው፡፡


ለመሆኑ የኢትዮጵያን የት/ት ሥርዓት የመለወጡ ሂደት እንዴት እየሆነ ነው? የተሻለው መንገድስ የትኛው ነው?


ቴዎድሮስ ወርቁ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page