ጥር 7፣2016 - የትምህርት ሥርዓት የመለወጡ ሂደት እንዴት እየሆነ ነው? የተሻለው መንገድስ የትኛው ነው?
- sheger1021fm
- Jan 16, 2024
- 1 min read
ውስብስብ ችግር ውስጥ የገባውን የኢትዮጵያን የትምህርት ሥርዓት የማከሙ ስራ ከተጀመረ ሰነባብቷል፡፡
ሥርዓቱን ከመቀየር አንስቶ የፈተና አሰጣጥ መንገዱን መቀየር ፣ ለሁለተኛ ድግሪ የመግቢያ እንዲሁም ለመጀመሪያ ድግሪ ደግሞ የመውጫ ፈተና እንዲኖር መደረጉ ከተከወኑ ለውጦች ጋር አብሮ የመጣ ነው፡፡
ለመሆኑ የኢትዮጵያን የት/ት ሥርዓት የመለወጡ ሂደት እንዴት እየሆነ ነው? የተሻለው መንገድስ የትኛው ነው?
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
コメント