top of page

ጥቅምት 13፣2016 - በፈተና የመውደቅ ነገር ትኩረት ካላገኘ ማህበራዊ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ተነገረ

  • sheger1021fm
  • Oct 24, 2023
  • 1 min read

የብዙኃኑ መወያያ የሆነው የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በብዛት የመውደቅ ነገር ትኩረት ካላገኘ ማህበራዊ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ተነገረ፡፡


ወትሮውንም የስራ አጥነት ምጣኔው 25 በመቶ በደረሰባት ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ800,000 በላይ ተማሪ ሲጨመርበት ከፍ ያለ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ይላሉ ባለሞያዎች ለእዚህም መንግስት የቅርብና የሩቅ መፍትሄ እንዲያፈላልግ ይጠይቃል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page