top of page

ጥቅምት 14፣2016 - የመሬት አስተዳደር ስርዓት የፖለቲካ ተሿሚዎች ተገቢውን ትኩረት እየሰጡ አይደለም ተባለ

  • sheger1021fm
  • Oct 25, 2023
  • 1 min read

ለመሬት እና የመሬት አስተዳደር ስርዓት የፖለቲካ ተሿሚዎች ተገቢውን ትኩረት እየሰጡ አይደለም ተባለ።


በሌላ በኩል ለግለሰቦች በኪራይ የሚቀርቡ 770 ቤቶች ግንባታ በአዲስ አበባ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተነግሯል።


በግል ዘርፍ ተሳትፎም 60,000 ቤቶችን በቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ለመገንባት ዝግጅቱ አልቋል ተብሏል።


ንጋቱ ረጋሣ ያሰናዳውን በምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page