ጥቅምት 14፣2016 - የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ባለስልጣናት የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሰው ለማቋቋም ተስማሙ
- sheger1021fm
- Oct 25, 2023
- 1 min read
የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት በፀጥታ ችግር ምክንያት ከሁለቱም ክልሎች የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሰው ለማቋቋም ተስማሙ።
ባለስልጣናቱ በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ ትናንት በባህር ዳር መክረዋል።
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments