top of page

ጥቅምት 20፣2016 - በዋግህምራ ዞን ድርቅ እያደረሰ ያለው ቀውስ ተባብሶ ቀጥሏል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Oct 31, 2023
  • 1 min read

በዋግህምራ ዞን የተከሰተው ድርቅ እያደረሰ ያለው ቀውስ ተባብሶ ቀጥሏል ተባለ፡፡


ድርቁ ያስከተለው ረሃብ የሰው ህይወት እየነጠቀ ፣ እንስሳትንም እየገደለ መሆኑንን ሰምተናል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page