top of page

ጥቅምት 24፣2016 - ትምህርትም፣ ስራም አንዲዘጋ ያስገደደው የኦሮሚያ ክልሉ ምስራቅ ቦረና ዞን አደረጃጀት

  • sheger1021fm
  • Nov 4, 2023
  • 1 min read

በኦሮሚያ ክልል ከነባሩ ቦረና ፣ ከጉጂ እና ባሌ ዞኖች የተውጣጣ “ምስራቅ ቦረና” በሚል 21ኛ ዞን እንዲደራጅ መደረጉ ይታወሳል፡፡


በዚህ አደረጃጀት የተነሳ ግን በአካባቢው በተለይ በጉጂ ዞን የነበረው እና ወደ አዲሱ ምስራቅ ቦረና እንዲደራጅ በተደረገው ጎሮ ዶላ ወረዳ ትምህርት የለም ፣ ስራም ዝግ ነው መባሉን ሰምተናል፡፡


ለምን ብለው የጠየቁ 16 ሹመኞችም በእስር ላይ ናቸው ተብሏል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page