top of page

ጥቅምት 26፣2016 - ተፈናቃዮች ለሞት እና ለከፍተኛ የምግብ እጥርት መጋለጣቸዉን ኢሰመኮ ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Nov 6, 2023
  • 1 min read

የሰብዓዊ አቅርቦት ለበርካታ ወራቶች ያልቀረበላቸዉ ተፈናቃዮች ለሞት እና ለከፍተኛ የምግብ እጥርት መጋለጣቸዉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ፡፡


የፌዴራል አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ የተሟላ እና በቂ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት ቢኖርም፣ ባለፉት ወራት በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ላሉ ተፈናቃዮች ትኩረት በመስጠት በሁለት ዙር ድጋፍ ማድረጉን ተናግሯል ተብሏል ፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page