top of page

ጳጉሜ 2፣2016 - የኦዲት ጉድለት ሪፖረት ምን ለውጥ አመጣ?

ሀብት ማድፋፋት፣ የንብረት አያያዝ መዝረክረክ፣ ባልተሰራ ስራ ገንዘብ ማውጣት፣ ለወጣ ገንዘብ ማስረጃ አለማቅረብ እና ሌሎች በየመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚያጋጥሙ ጉዳዮች ሆነው ቀጥለዋል፡፡


በየዓመቱ ይህን ያህል ገንዘብ የት እንደገባ ማስረጃ አልቀረበበትም፣ የኦዲት ግኝት ጉድለት አጋጠመ በሚል ሪፖረት ሲቀርብ ቆይቷል፡፡


ዛሬስ ምን ለውጥ መጣ? የፌዴራል ዋና ኦዲተርን ጠይቀናል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

Comments


bottom of page