top of page


ግንቦት 22፣2016 - በየመንግስት መ/ቤቶች ላይ በተደረገ ጥናት ግዢ እና የፕሮጀክት በጊዜ አለመጠናቀቅ ዋነኛ የሙስና መንገድ መሆናቸውን ጥናት አሳየ
በአራት የመንግስት መ/ቤቶች ላይ በተደረገ ጥናት ግዢ እና የፕሮጀክት በጊዜ አለመጠናቀቅ ዋነኛ የሙስና መንገድ መሆናቸውን ጥናት አሳየ፡፡ ጥናቱ ያጠናው የስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሲሆን የጥናት ውጤቱ በገዢ...
May 30, 20241 min read


ግንቦት 20፣2016 - በሙስና የተመዘበረን ሀብት የሚያስመልስ ገለልተኛ ተቋም እንቋቋም የሚጠይቅ የፖሊሲ ረቂቅ እየተሰናዳ ነው ተባለ፡፡
በሙስና የተመዘበረን ሀብት የሚያስመልስ ገለልተኛ ተቋም እንቋቋም የሚጠይቅ የፖሊሲ እረቂቀው እየተሰናዳ ነው ተባለ፡፡ የፖሊሲ ረቂቁ ‘’የስነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ፖሊሲ’’ የሚሰኝ ነው ተብሏል፡፡ ረቂቅ...
May 28, 20241 min read


ጥር 22፣2016 - የሥነ - ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሌብነት በኢትዮጵያ የከፋ ደረጃ ላይ ደርሷል ሲል ተናገረ
በኢትዮጵያ ሌብነት ወይም ሙስና የከፋ ደረጃ ላይ ደርሷል ሲል የሥነ - ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተናገረ፡፡ የሙስና መከላከል ስራው በቂ ትኩረት አልተሰጠውም ሲልም ኮሚሽኑ አስረድቷል፡፡ ፍቅሩ አምባቸው የሸገርን...
Jan 31, 20241 min read


ታህሳስ 16፣2016 - የፀረ ሙስና ኮሚሽን በ 3 ወራት በሙስና ሊባክን የነበረ 800 ሚሊየን ብር አድኛለሁ አለ
የስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በበጀት ዓመቱ 3 ወራት በሙስና ሊባክን የነበረ 800 ሚሊየን ብር አድኛለሁ አለ፡፡ ሙስናን ለመከላከል በምከውነው ስራ የሚደርሰኝ ጥቆማ እያገዘኝ ነው ብሏል፡፡ ያሬድ እንዳሻው...
Dec 26, 20231 min read


ሙሰኞች የህዝብ ሀብት እየበሉ የሚቀጥሉበትን ሁነት ማስቀረት ያልተቻለው ለምንድነው?
በኢትዮጵያ ሌብነት ወይም ሙስና ብሔራዊ የስጋት ደረጃ ላይ መድረሱ ከተነገረ አመታት እየተቆጠሩ ነው፡፡ ሌብነትን ለመግታት ከተቻለም ለማስቀረት ድርብ ድርብርብ ኃላፊነት ያለባቸው ሹማምንት ያሉት ኮሚቴ እስከማዋቀር...
Nov 25, 20231 min read


ጥቅምት 23፣2016 - ሰራተኞቼ ለሙስና የመጋለጣቸው አንደኛው ምክንያት የኤሌክትሪክ እቃዎች አለመገኘት ነው ሲል የአዲስ አበባ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተናገረ
የአዲስ አበባ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች ለሙስና የመጋለጣቸው አንደኛው ምክንያት የኤሌክትሪክ እቃዎችና መለዋወጫዎች በበቂ አለመገኘት ነው ሲል መስሪያ ቤቱ ተናገረ፡፡ ባለፉት 3 ወራት 2.4 ቢሊየን ብር...
Nov 3, 20231 min read


ጥቅምት 20፣2016 - የትምህርት ሥርዓቱ መውደቅ ለበረታው ሌብነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተነገረ
የትምህርት ሥርዓቱ መውደቅ በአገሪቱ ለበረታው ሌብነት ወይም ሙስና ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተነገረ፡፡ በረከት አካሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Oct 31, 20231 min read


ጥቅምት 20፣2016 - ሹመኛ ሆነው ቤት ለማግኘት ጉቦ የሚሰጡ እንዳሉ ተሰማ
የመንግስት ሹመኛ ሆነው የመንግስት ቤት ለማግኘት ጉቦ የሚሰጡ እንዳሉ ተሰማ ሙስና፣ ሙስና እየተባለ ጥናት ቢጠና ፣ ቢነገርም እርምጃው ላይ ግን እንዳልተበረታ የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናግሯል፡፡ ያሬድ...
Oct 31, 20231 min read
ሐምሌ 5፣2015 - ከ1,700 በላይመ ጥቆማዎችን መቀበሉን የሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተናገረ
በ2015 በጀት ዓመት ከመጋቢት ወር ጀምሮ እስካሁን ከ1,700 በላይ የሙስናና የብልሹ አሠራር ጥቆማዎችን መቀበሉን የፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተናገረ። ምህረት ስዩም የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና...
Jul 12, 20231 min read
ታህሳስ 19፣ 2015- የብሔራዊ ስጋትነት ደረጃ ላይ ደርሷል የተባለውን የሙስና ወንጀል ለመግታት የመገናኛ በዙሃን ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተባለ
የብሔራዊ ስጋትነት ደረጃ ላይ ደርሷል የተባለውን የሙስና ወንጀል ለመግታት የመገናኛ በዙሃን ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተባለ፡፡ መንግስትም የመገናኛ ብዙኃን በምርመራ ጋዜጠኝነትና በተለያዩ ዘዴዎች ያጋለጡት የሙስና ወንጀል...
Dec 28, 20221 min read
ታህሳስ 7፣ 2015- ሙስና ወዝ የተጣገብነው ጉድለት ሆነና፣ ለማክሰሚያ ተብለው የተወጠኑት ርምጃዎች ሁሉ የማያስፈሩት ሆነ
ሙስና ወዝ የተጣገብነው ጉድለት ሆነና፣ ለማክሰሚያ ተብለው የተወጠኑት ርምጃዎች ሁሉ የማያስፈሩት ሆነ፡፡ መንግስትም ካሁን በፊት ሙስናን ለመቆጣጠር ይበጀኛል የሚላቸው ዘዴዎች መቀየሱን ይነግረናል እንጂ ውጤቱን...
Dec 17, 20221 min read
ታህሳስ 5፣ 2015- ብሔራዊ የደህንነት ስጋት ሆኗል ያለውን የሌብነት የሙስና ወንጀል ለመግታት መንግስት ስራ ጀምሪያለሁ ካለ ሰነባብቷል
ብሔራዊ የደህንነት ስጋት ሆኗል ያለውን የሌብነት የሙስና ወንጀል ለመግታት መንግስት ስራ ጀምሪያለሁ ካለ ሰነባብቷል፡፡ በሌሎች ሀገራት ወንጀሉን ለማክሰም የዜጎች ንቁ ተሳትፎ ጥቆማ ትልቅ ውጤት ማስገኘቱን የተናገሩትና...
Dec 14, 20221 min read
ጥቅምት 28፣ 2015-አለም አቀፍ የሙስና ተከላካይ ተቋም ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል፤ የኢትዮጵያ የሙስና ደረጃ ማሻሻል አሳይቷል ብሏል
ጥቅምት 28፣ 2015 አለም አቀፍ የሙስና ተከላካይ ተቋም ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል፤ የኢትዮጵያ የሙስና ደረጃ ማሻሻል አሳይቷል ብሏል፡፡ ሁሉ ነገር በእጅ መነሻ ሆኗል በሚልበት ሀገር የደረጃ መሻሻሉ እንዴት መጣ?...
Nov 8, 20221 min read