top of page


ሚያዝያ 22፣2016 - እንጀራ ፍለጋ ባህር ማዶ ተጉዘው አልሆንላቹ ብሏቸው፤ የተመለሱ ሰዎች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?
በሳውዲ አረቢያ ህጋዊ ሰነድ የላቸውም በሚል በየእስር ቤቱ እና ማጎሪያዎች ውስጥ ያሉ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እየተመለሱ ነው፡፡ እንጀራ ፍለጋ ባህር ማዶ የተጓዙ ሰዎች አልሆንላቹ ብሏቸው፤ የተመለሱት በምን ሁኔታ ላይ...
Apr 30, 20241 min read


ሚያዝያ 4፣2016 - በሳውዲ አረቢያ እስር ቤቶች የሚገኙ 842 ኢትዮጵያዊያን ዛሬ አዲስ አበባ መድረሳቸው ተሰምቷል
በተለያዩ የሳውዲ አረቢያ እስር ቤቶች ውስጥ የሚገኙ 842 ኢትዮጵያዊያን ዛሬ አዲስ አበባ መድረሳቸው ተሰምቷል። በተለያዩ የሳውዲ አረቢያ እስር ቤቶች እና የማጎሪያ ቦታዎች የሚገኙ እና ከ70,000 የሚበልጡ...
Apr 12, 20242 min read


ሚያዝያ 4፣2016 - ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ 7 ወራት በሪያድ እና ጅዳ የሚገኙ 70,000 ፍልሰተኞችን እንደሚመልስ መንግስት ተናግሯል
ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ 7 ወራት በሪያድ እና ጅዳ የሚገኙ 70 ሺህ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው እንደሚመልስ መንግስት ተናግሯል፡፡ በዛሬው ዕለትም 838 ፍልሰተኛ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ...
Apr 12, 20241 min read


መጋቢት 26፣2016 - በሳውዲ አረቢያ በህገ-ወጥ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ብዛት ከ70 ሺህ እንደሚበልጥ ተሰማ
በሳውዲ አረቢያ በህገ-ወጥ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ብዛት ከ70 ሺህ እንደሚበልጥ ተሰማ፡፡ በየእስር ቤቱ የሚገኙ ሰዎችን በዘመቻ መልክ ለመመለስ መታሰቡ ተነግሯል፡፡ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች...
Apr 4, 20241 min read