top of page


መስከረም 14፣2017 - በኦሮሚያ ክልል አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት የያዘው መፅሐፍ የሚያስፈልገው 72 ሚሊዮን ገደማ ቢሆንም እስካሁን ታትሞ ለተማሪዎች የደረሰው 26 ሚሊዮን ብቻ ነው ተባለ
በኦሮሚያ ክልል አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት የያዘው መፅሐፍ የሚያስፈልገው 72 ሚሊዮን ገደማ ቢሆንም እስካሁን ታትሞ ለተማሪዎች የደረሰው 26 ሚሊዮን ብቻ ነው ተባለ፡፡ በሁለት ዓመታት ውስጥ 26 ሚሊየን መፅሐፍት ብቻ...
Sep 24, 20241 min read


ሚያዝያ 7፣2016 - በኦሮሚያ 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ
በኦሮሚያ ክልል ባለው የሰላም እጦር ምክንያት 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ፡፡ ትምህርት ቤቶቹ፤ ከ131 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይማሩባቸው የነበሩ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡ ፋሲካ ሙሉወርቅ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ...
Apr 15, 20241 min read


ሚያዝያ 3፣2016 - የመምህራን የምገባ ሥርዓት ጀምሬአለሁ ሲል የኦሮሚያ ት/ት ቢሮ ለሸገር ተናግሯል
የትምህርት ሥርዓቱን ይረዳል የተባለለት የተማሪዎች የምገባ ሥርዓት ለመምህራንም ተርፏል ተባለ፡፡ በዚህም ከ2ተኛ ሴሚስተር ጀምሮ የመምህራን የምገባ ሥርዓት ጀምሬአለሁ ሲል የኦሮሚያ ት/ት ቢሮ ለሸገር ተናግሯል፡፡ ፋሲካ...
Apr 11, 20241 min read


መጋቢት 10፣2016 - የኦሮሚያ ክልል ምርቶች ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ መሰናክል ሆኗል ያለውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት እየሰራሁ ነው ብሏል
የኦሮሚያ ክልል የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች በበቂ መጠን ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ መሰናክል ሆኗል ያለውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት እየሰራሁ ነው ብሏል። በአዲስ አበባ የአንዳንድ አትክልቶች ዋጋ ከሠሞኑ ቅናሽ አሳ...
Mar 19, 20241 min read


መጋቢት 4፣2016 - በደብረ ብርሃን ከሚገኙ ተፈናቃዮች ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንዲመለሱ ቢደረግም ግማሾቹ ተመልሰው መምጣታቸው ተሰማ
ከኦሮሚያ ክልል የተለያየ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ 600ዎቹ ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንዲመለሱ ቢደረግም ግማሾቹ ተመልሰው መምጣታቸው ተሰማ፡፡ ተፈናቃዮቹ ወደ ቀድሞ አካባቢዎቻቸው...
Mar 13, 20241 min read


የካቲት 15፣2016 - በኦሮሚያ ክልል ከጥቅምት 30፣ 2016 በፊት ባሉት 2 ዓመታት ከሕግ ውጪ የተፈጸሙ ግድያዎች እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መሆናቸውን ኢሰመኮ ተናገረ
በኦሮሚያ ክልል ከጥቅምት 30 ቀን 2016 ዓ.ም በፊት ባሉት ሁለት ዓመታት ከሕግ ወይም ከፍርድ ውጪ የሆኑ እና በሲቪል ሰዎች ላይ የተፈጸሙ ግድያዎች፣ እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፣ መሆናቸውን የኢትዮጵያ...
Feb 23, 20242 min read


ታህሳስ 11፣2016 - የኦሮሚያ ክልል የተከሰተውን የወባ በሽታ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር ጥረት ላይ ነኝ አለ
የኦሮሚያ ክልል በ42 ወረዳዎች በወረርሽኝ መልክ የተከሰተውን የወባ በሽታ ለመቆጣጠር አሁንም ጥረት ላይ ነኝ አለ፡፡ ንጋቱ ረጋሳ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Dec 21, 20231 min read

ጥቅምት 24፣2016 - ትምህርትም፣ ስራም አንዲዘጋ ያስገደደው የኦሮሚያ ክልሉ ምስራቅ ቦረና ዞን አደረጃጀት
በኦሮሚያ ክልል ከነባሩ ቦረና ፣ ከጉጂ እና ባሌ ዞኖች የተውጣጣ “ምስራቅ ቦረና” በሚል 21ኛ ዞን እንዲደራጅ መደረጉ ይታወሳል፡፡ በዚህ አደረጃጀት የተነሳ ግን በአካባቢው በተለይ በጉጂ ዞን የነበረው እና ወደ አዲሱ...
Nov 4, 20231 min read


መስከረም 21፣2016-ባለንበት ወር መጀመሪያ ላይ በሶማሊ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ አካባቢ በሁለቱ ክልሎች የጸጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ የተኩስ ልውው
ባለንበት ወር መጀመሪያ ላይ በሶማሊ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ አካባቢ በሁለቱ ክልሎች የጸጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ የተኩስ ልውውጥ ቢያንስ 6 ተፈናቃዮች ተገድለዋል፣ በርካታ ሰዎች ቆስለዋል ሲል የኢትዮጵያ...
Oct 3, 20231 min read


ሐምሌ 5፣2015 - አሳሳቢ የሆኑ የሰብአዊ መብት አያያዞች መቀጠላቸው ተነገረ
የሰሜኑ ጦርነት በሠላም ስምምነት መቋጨቱ የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት አያያዝ ያሻሻለው ቢሆንም ወደኋላ የሚወስዱና አሳሳቢ የሆኑ የሰብአዊ መብት አያያዞች መቀጠላቸው ተነገረ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽኑ/ኢሰመኮ/...
Jul 12, 20231 min read
ጥር 24፣ 2015- በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረ ጉራቻ ከተማ አንድ ቻይናዊ በሸኔ ታጣቂዎች መገደሉ ተነገረ
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረ ጉራቻ ከተማ አንድ ቻይናዊ በሸኔ ታጣቂዎች መገደሉ ተነገረ። አንድ ኢትዮጵያዊ ደግሞ በታጣቂዎቹ ታፍኖ መወሰዱን ሸገር ከኦሮሚያ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ሰምቷል። ንጋቱ ረጋሳ ሸገርን...
Feb 1, 20231 min read
ጥር 16፣ 2015- በባሌ ለሚኖሩ 73,000 ሰዎች የኮሌራ በሽታን ለመከላከል የሚረዳ ክትባት መሰጠቱ ተነገረ
ኮሌራ በወረርሽኝ መልክ ከተከሰተባቸው የኦሮሚያ ክልል 3 ዞኖች አንዱ በሆነው ባሌ ለሚኖሩ 73,000 ሰዎች በሽታውን ለመከላከል የሚረዳ ክትባት መሰጠቱ ተነገረ። በሶስቱም ዞኖች በበሽታው የተያዙ ሰዎች ብዛት 778...
Jan 24, 20231 min read
ጥር 8፣ 2015- በኦሮሚያ ክልል የጥምቀት በዓል ተከብሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ባጃጆች እና ሞተር ብስክሌቶች ከምሽቱ 1 ሰዓት በኋላ እንዳይንቀሳቀሱ ተከለከለ
በኦሮሚያ ክልል የጥምቀት በዓል ተከብሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ባጃጆች እና ሞተር ብስክሌቶች ከምሽቱ 1 ሰዓት በኋላ እንዳይንቀሳቀሱ ተከለከለ። ንጋቱ ረጋሳ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…...
Jan 16, 20231 min read
ህዳር 29፣ 2015ኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው ሰብዓዊ ቀውስ በሰብዓዊ መብቶች መርሆዎች መሰረት ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተ
ህዳር 29፣ 2015 ኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው ሰብዓዊ ቀውስ በሰብዓዊ መብቶች መርሆዎች መሰረት ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተብሎ ሊመደብ የሚችል መሆኑን ኢሰመኮ ተናገረ፡፡ ባለፉት 5...
Dec 8, 20221 min read
ህዳር 22፣ 2015- በኦሮሚያ ክልል ዘንድሮ ከ200 ሚሊየን ኩንታል በላይ የግብርና ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተነገረ
ህዳር 22፣ 2015 በኦሮሚያ ክልል ዘንድሮ ከ200 ሚሊየን ኩንታል በላይ የግብርና ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተነገረ። ክልሉ በአንድ ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የማካሄድ ዕቅድ...
Dec 6, 20221 min read
ጥቅምት 28፣ 2015-በኦሮሚያ ክልል በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የተዘጋጁ 74 ሚሊዮን መፃህፍት ቢያስፈልጉም እስካሁን በተማሪዎች እጅ የደረሱት ከግማሽ
ጥቅምት 28፣ 2015 ዘንድሮ አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ወደ ሥራ መግባቱ ይታወሳል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የተዘጋጁ 74 ሚሊዮን መፃህፍት ቢያስፈልጉም እስካሁን በተማሪዎች እጅ የደረሱት...
Nov 8, 20221 min read