top of page

ጥቅምት 16፣2017 - አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉ ስለተነገረው እገታ፣ አስገድዶ መሰወር እና ከመደበኛ እስር ቤቶች ውጪ ስለሚታሰሩ ሰዎች
በኢትዮጵያ ያሉበት ቦታ ሳይታወቅ በተራዘመ እስር፣ መደበኛ ባልሆኑ ማቆያዎች የሚወሰዱ ሰዎች ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ በሰሞኑ ሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ሪፖርቱ ድርጊቱ የሚፈፀመው ተገቢውን የህግ ሥነ ሥርዓት...
Oct 26, 20241 min read


መጋቢት 23፣2016 - በመንግስት የፀጥታ አካላት ጭምር እየተፈፀመ ያለው የመብት ጥሰት ሊታረም ይገባል ተብሏል
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቀደም ብለው ተፈፅመው የማያውቁ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እየታዩ መሆኑን የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ይናገራል፡፡ ተጠርጣሪዎችን ሲያጡ ቤተሰብን በቁጥጥር ስር ማዋልና መሰል የሰብአዊ መብት ጥሰቶች...
Apr 1, 20241 min read


የካቲት 15፣2016 - በኦሮሚያ ክልል ከጥቅምት 30፣ 2016 በፊት ባሉት 2 ዓመታት ከሕግ ውጪ የተፈጸሙ ግድያዎች እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መሆናቸውን ኢሰመኮ ተናገረ
በኦሮሚያ ክልል ከጥቅምት 30 ቀን 2016 ዓ.ም በፊት ባሉት ሁለት ዓመታት ከሕግ ወይም ከፍርድ ውጪ የሆኑ እና በሲቪል ሰዎች ላይ የተፈጸሙ ግድያዎች፣ እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፣ መሆናቸውን የኢትዮጵያ...
Feb 23, 20242 min read