top of page


ግንቦት 21፣2016 - በተለያዩ አካባቢዎች ወታደራዊ ግጭቶች ምክንያት የዜጎች በነፃነት የመንቀሳቀስ መብታቸው እየተገደበ መጥቷል
በተለያዩ አካባቢዎች ማባሪያ ባጡ ወታደራዊ ግጭቶች ምክንያት የዜጎች በነፃነት የመንቀሳቀስ መብታቸው እየተገደበ መጥቷል፡፡ ያለው ሁኔታ የየብስ ትራንስፖርትን በእጅጉ ስላወከው ዜጎች ህክምና ለማግኘትም ሆነ ተንቀሳቅሶ...
May 29, 20241 min read


ሚያዝያ 2፣2016 - የኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) የበቴ ኡርጌሳ ግድያ እንዲጣራለት ጠየቀ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) የበቴ ኡርጌሳ ግድያ እንዲጣራለት ጠየቀ፡፡ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር የፖለቲካ ኦፊሰር የሆኑት አቶ በቴ ኡርጌሳ ጭካኔ የተሞላበት ግድያ እንደተፈጸመባቸው ፓርቲው ባወጣው መግለጫ ተናግሯል፡፡...
Apr 10, 20241 min read

መጋቢት 28፣2016 - አሽከርካሪን በመግደል ተሽከርካሪውን ዘርፈው የተሰወሩ 3 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ እንደሆነ ፖሊስ ተናገረ
አሽከርካሪን በመግደል ተሽከርካሪውን ዘርፈው የተሰወሩ 3 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ እንደሆነ ፖሊስ ተናገረ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ፤ ሶፎኒያስ አስራት የተባለ ወጣት ገድለው ተሽከርካሪውን...
Apr 6, 20241 min read

‘’የፀጥታ አካላትም የመብት ጥሰት ላይ ተሳታፊ ናቸው’’
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለው የሰብአዊ መብት ጥሰት እየከፋ መምጣቱንና አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን በዘርፉ ላይ በተሰማሩ ተቋማት እየተነገረ ነው፡፡ የሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩና ሰላማዊና...
Dec 9, 20231 min read

ጥቅምት 24፣2016 - መንግስት አልቀበለውም ስላለው የኢሰመኮ የአማራ ክልል ሪፖርት ላይ የመብት ድርጅቶች ምን ይላሉ
በአማራ ክልል ባለው ግጭት በመንግስት የፀጥታ ሀይል አባላት የሚፈፀሙ ከህግ ውጪ ግድያዎች መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ መናገሩ ይታወሳል፡፡ ኮሚሽኑ በሪፖርቱ ድሮንን...
Nov 4, 20231 min read


መስከረም 22፣2016-በትግራይ ክልል ዘረፋ፣ግድያ እና እገታው ተባብሶ መቀጠሉ ተሰማ
በትግራይ ክልል ዘረፋ ፣ ግድያ እና እገታው ተባብሶ መቀጠሉ ተሰማ፡፡ የቀድሞ ተዋጊዎች በአግባቡ ወደ ህብረተሰቡ አለመቀላቀላቸው ለችግሩ መባባስ አንዱ ችግር ሊሆን እንደሚችል የትግራይ ክልል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች...
Oct 3, 20231 min read