top of page


ግንቦት 15፣2016 - የትግራይ ክልል ከጦርነት ከወጣ በኋላም ገበሬው አምርቶ ራሱን ለመመገብ እንደተቸገረ ቀጥሏል ተባለ
የትግራይ ክልል ከጦርነት ከወጣ በኋላም ገበሬው አምርቶ ራሱን ለመመገብ እንደተቸገረ ቀጥሏል ተባለ፡፡ የግብርና ግብአት እጥረት፣ ለግብርና ባለሙያዎች የሚከፈል ደሞዝ አለመኖር መሰል ፈተናዎች የገበሬውን ኑሮ አክብደውታል...
May 23, 20241 min read


ግንቦት 12፣2016 - ከጦርነቱ በፊት ታጥቀው የነበሩ ተፈናቃዮች ከነ ትጥቃቸው ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንደሚመለሱ ተነገረ
ከጦርነቱ በፊት ታጥቀው የነበሩ ተፈናቃዮች ከእነ ትጥቃቸው ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንደሚመለሱ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ተናገረ፡፡ በክልሉ ጦርነት ዳግም እንዲቀሰቀስ የሚፈልጉ ሀይሎች አሉ መባሉን ምክትል አስተዳደሩ...
May 20, 20241 min read


መጋቢት 26፣2016 - ከአፈ ሙዝ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ እንምጣ ሲባል ቢሰማም ውጤቱ ብዙም ያልታየው ለምንድነው?
ኢትዮጵያ ከግጭት ከጦርነት አዙሪት መላቀቅ አልቻለችም፡፡ ብዙ እልቂት ብዙ ውድመት ካስከተለው የትግራዩ ጦርነት ቢወጣም በአማራ በኢሮሚያ ጦርነት አልቆመም፡፡ ከአፈ ሙዝ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ እንምጣ ሲባል ቢሰማም በውጤቱ...
Apr 4, 20241 min read


መጋቢት 25፣2016 - በትግራይ ክልል በትምህርት ገበታ ላይ ያለው የተማሪ መጠን 41 በመቶ ብቻ ነው ተባለ
በትግራይ ክልል በትምህርት ገበታ ላይ ያለው የተማሪ መጠን 41 በመቶ ብቻ ነው ተባለ፡፡ ይህን ያለው የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የመቀሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ነው፡፡ በክልሉ 2.4 ሚሊዮን ተማሪ በትምህርት ገበታ ላይ መኖር...
Apr 3, 20241 min read

መጋቢት 9፣2016 - ኢትዮጵያ ከግጭትና ከጦርነት አዙሪት መውጣት የተሳናት ለምንድነው?
ፖለቲካዊ ችግሮችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተነጋግሮ የመፍታቱ ባህል ስላልዳበረ ኢትዮጵያ ከግጭትና ከጦርነት አዙሪት መውጣት የተሳናት ይመስላል፡፡ እንዲህ ያለው ድግግሞሽ ደግሞ እንደ ሀገር ትታወቅበት የነበረን መልካም ገፅታ...
Mar 18, 20241 min read


በግጭት ውስጥ ያሉ ተሳታፊዎች ኢንዱስትሪዎችን እንዳይጎዱ የገቢዎች ሚኒስቴር ጠይቋል
በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ግብር መክፈል አቁመው የነበሩት ወደ ሥርዓቱ መመለሳቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡ በግጭት ውስጥ ያሉ ተሳታፊዎች ኢንዱስትሪዎች እንዳይጎዱ የገቢዎች ሚኒስቴር ጠይቋል፡፡ ያሬድ እንዳሻው...
Oct 11, 20231 min read


መስከረም 29፣2016 - መሰረተ ልማቶች በጦርነት እና በተለያየ ችግር የወደሙ መኖራቸው እና ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ብዙዎች እየተጎዱ ነው
ከአጠቃላዩ የኢትዮጵያ ህዝብ ግማሽ ያህሉ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ እንዳልሆነ ይነገራል፡፡ በሌላ በኩል ለንጹህ የመጠጥ ውሃ ከተገነቡ መሰረተ ልማቶች በጦርነት እና በተለያየ ችግር የወደሙ መኖራቸው እንዲሁም ድርቅ...
Oct 10, 20231 min read
ህዳር 27፣ 2015- በጦርነት ቀጠና ውስጥ የቆዩ ዜጎች የተረጋጋ ሕይወት መቀጠል እንዲችሉ የሥነ ልቦና የምክር አገልግሎ እንደሚያስፈልጋቸው ባለሞያዎች ይናገራ
ህዳር 27፣ 2015 በጦርነት ቀጠና ውስጥ የቆዩ ዜጎች የተረጋጋ ሕይወት መቀጠል እንዲችሉ የሥነ ልቦና የምክር አገልግሎ እንደሚያስፈልጋቸው ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡ የሰሜኑ ጦርነት ከ2 አመታት በላይ መቆየቱ እና...
Dec 6, 20221 min read